FDRE Ministry of Agriculture

Category News

ምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የግብርናውን ዘርፍ ምርታማነት ከማሳደግ አኳያ የራሱን አስተዋፅዖ እያበረከተ ይገኛል

(ሐዋሳ፣ ሚያዝያ 21 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በግብርና ሚኒስቴር የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ተግባራዊ መደረግ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ባለፉት ሁለት አመታት ውስጥ የዘርፉን ምርትና ምርታማነት ከማሳደግ በተጨማሪ የስራ ዕድል በመፍጠርም የራሱን አስተዋፅዖ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ከክልሎች…

የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት የአርሶአደሩን ዘርፈ-ብዙ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ነው

/ይርጋ ጨፌ፣ ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ የግብርናውን ምርትና ምርታማነት በማሳደግ ሂደት ውስጥ የተሳለጠ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርዓትን ማዘመንና መተግበር ይገባል፡፡ ይህ ደግሞ አርሶአደሩን የመሬት ይዞታ ባለቤትነቱን በማረጋገጥ ምርታማና ተጠቃሚ እንዲሆን ያስችለዋል፡፡ ግብርና ሚኒስቴር የአርሶአደሩን የመሬት ይዞታ…

የግብርናውን ትራንስፎርሜሽን እውን ለማድረግ በዘርፉ ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶች ድርሻ የጎላ ነው፡- የተከበሩ አቶ ሰለሞን ላሌ

 /ሀዋሳ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ ግብርና እንደ ሀገር መዋቅራዊ ሽግግሩን እውን ለማድረግ በሚያደርገው ጉዞ   የግብርናው ኢንቨስትመንት ጉልህ ሚና አለው፡፡ በሲዳማ ክልል በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶች አፈጻፀም፣ በዘርፉ የሴቶች ተሳትፎና ሚና፣ በዘርፉ ያሉ መልካም እድሎች፣  በክልሉ ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ያሉ…

ባለፉት 5 አመታት ለተመዘገበው ተከታታይ ሀገራዊ እድገት ግብርናው የመሪነት ሚናውን ተወጥቷል፡- ክብርት አይናለም ንጉሴ

/አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ ሀገራዊ ለውጡ እውን ከሆነ በኋላ ባለፉት ተከታታይ አመታት የማክሮ ኢኮኖሚ እድገቱ አመርቂ ውጤት የተመዘገበበት ሲሆን የግብርናው ዘርፍ ለእድገቱ የራሱን ትልቅ ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡ የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የ2017…

ግብርናው የአርሶ/አርብቶ አደሩን የእውቀት እና የቴክኖሎጂ ፍላጐት የሚመጥን የኤክስቴንሽን አገልግሎት መስጠት ይገባል፡- ግርማ አመንቴ(ዶ/ር)

/ኮምቦልቻ፣ መጋቢት 29 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ የግብርና ኤክስቴንሽን ስርዓት ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ የምግብና ስርዓተ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንዲሁም ገበያ ተኮር ምርቶችን በማምረት የሀገራችንን ኢኮኖሚ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ ወሳኝ ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን እና የተሻሻሉ አሰራሮችን…

በአፋር ክልል ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣውን የሰብል ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ በቅንጅት እየተሰራ ነው

(ሰመራ፣ መጋቢት 25 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) እንደ ሃገር ባለፉት ስድስት ተከታታይ ዓመታት የስንዴ ምርትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ ከሃገር ውስጥ ፍጆታ አልፎ ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለማድረግ በተደረጉ እንቅስቃሴዎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል። እነዚህንም አበረታች ውጤቶች ቀጣይነታቸውን ለማረጋገጥ እና ለማስፋፋት ግብርና…

የግብርናውን ምርታማነት ከማሳደግ ባለፈ ጥራትና ደህንነቱን የጠበቀ ስርዓተ ምግብ ተኮር ግብርና ማድረግ ያስፈልጋል

/ባህርዳር፣ መጋቢት 25፣ 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ብልፅግና  አካላዊ እና አዕምሯዊ እድገቱ የተረጋገጠ እና ምርታማ የሆነ ትውልድ መፍጠር ወሳኝ ሚና አለው፡፡ የግብርና ሚኒስቴር የግብርና ምርትና ምርታማነት በመጨመርና በምግብ ራስን ለመቻል ከሚደረገው ጎን ለጎን የምግብና ስርዓተ ምግብ ዋስትና…

የተፋሰስ ልማት በአማራ ክልል

(አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) አማራ ክልል የዓባይ፣ የአዋሽ፣ የተከዜ እና የደናኪል ተፋሰሶች መገኛ ነው። ከአጠቃላይ የዓባይ ተፋሰስ ደግሞ 60 በመቶ የሚኾነውን የሚሸፍነው የአማራ ክልል ነው። እንደ አሚኮ ዘገባ፤ ምሥራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎጃም፣ አዊ…

የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ  ክልል  በርካታ ውጤቶችን አስገኝቷል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ  ክልል  በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት  በርካታ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ ባለፉት ቅርብ አመታት የተሰሩት የአፈርና ውሃ ጥበቃና የአርንጓዴ አሻራ  የችግኝ ተከላ ፕሮግራሞችን በማካሄድ የተራቆቱ አከባቢዎች አገግመዋል፤ ምርትና ምርታማነትም ጨምሯል፤ የደረቁ ምንጮች  በቂ ውሃ ማፈለቅ ጀምረዋል እንዲሁም አርሶ አደሮች የመኖ…

የለውጡ ፍሬዎች በእንስሳት ሃብት ልማት ዘርፍ

የእንስሳት እና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ በፊት የተሰጠው ትኩረት አናሳ በመሆኑ ምክኒያት ሀገራችን ባላት የእንስሳት ቁጥር ልክ ሳንጠቀም ቄይተናል፡፡ ባለፉት 7 የለውጥ ዓመታት ግን ለእንስሳት ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት በተለይም ሀገራዊ የሌማት ትሩፋት ፕሮግራም በይፋ ከተጀመረ ወዲህ በዘርፉ ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ…

የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍ ፕሮጀክት የሌማት ትሩፋት ፕሮግራምን ከግብ ለማድረስ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነው

(ወልቂጤ፣ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የሌማት ትሩፋት ፕሮግራም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2014 ዓ.ም ተግባራዊ ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ ለእንስሳትና ዓሳ ሃብት ዘርፉም መነቃቃትን ፈጥሯል። ይህንንም ሃገራዊ ኢኒሼቲቭ ከግብ ለማድረስ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት…

በምግብ እራስን ለመቻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በአፋንቦ ወረዳ

የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በርካታ ወጣቶች እራሳቸውን እንዲችሉ እያገዘ ይገኛል፡፡ (አዲስ አበባ፣ የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በ11 ክልሎች በ492 ወረዳዎች የሚገኙ 8 ሚሊዮን ተጠቃሚዎችን አካቶ እየተሠራ ይገኛል፡፡ ከአጠቃላይ የፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች ውስጥ 85 በመቶ…

ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምን ለውጥ አመጣ ?

የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት ኘሮግራም እንደ ሀገር በድርቅ፣ ተከታታይነት ባለው  በዝናብ እጥረት፣ በእርሻ መሬት ጥበትና በምርት መቀነስ  ምክንያት የከፋ የምግብ ዋስትና ችግር የተከሰተባቸው የገጠር አካባቢዎች ላይ በማተኮር የምግብ ክፍተትን በመሙላት የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ጥሪትን መገንባት ዓላማ አድርጎ ሲተገብር ቆይቷል፤ ዛሬም እየተገበረ…

የንብ ሃብት ልማትን ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራሮች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው፡፡

የንብ ሃብት ልማትን ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራሮች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው፡፡ /ጅማ፣ የካቲት 24 ቀን 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ በግብርናው ዘርፍ የእንስሳት ሃብት ልማትን ምርታማነት በማሻሻል እያደገ የመጣውን የምግብና ስነ-ምግብ እንዲሁም ከአግሮ ኢንዱስትሪ መስፋፋት ጋር በተያያዘ ለተፈጠረው  የምርት ፍላጎት ምርቱን…

ከተረጂነት ወደ አምራችነት የሚደረግ ጥረት በአፋር

በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አውሲ ረሱ ዞን የጭፍራ ወረዳ በልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም መደገፍ ከጀመረ አመታትን አስቆጥሯል፡፡ በወረዳው 25,119 ተጠቃሚዎች  የሚገኙ ሲሆን  በገሪሮ ቀበሌ ብቻ 561 ወንዶች እና 435 ሴቶች አጠቃላይ 996 ተጠቃሚዎች በፕሮግራሙ ታቅፈው የሚደገፉ ናቸው፡፡ ከተቀመጡት የመንግስት አቅጣጫዎች ውስጥ…

ባለፉት አመታት በተሰሩ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች 33 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ማልማት ተችሏል፡፡

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በሀገራችን ለእርሻ ስራዎች ከሚታረስ መሬት ላይ በአመት እስከ 130 ቶን አፈር በሄክታር፣ ከገላጣ መሬት ላይ እስከ 300 ቶን አፈር በሄክታር በዓመት እንዲሁም በሁሉም የመሬት አጠቃቀም አይነቶች በአማካይ 42 ቶን አፈር በሄክታር…

የጃፓን መንግስት በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከል የሚያስችል ድጋፍ አደረገ፡፡

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በጃፓን መንግስት ድጋፍ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከል፣ በግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎችን ለማገዝ እንዲሁም የግብርናውን ዘርፍ ለማጠከር 7 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ በአማራ፣ ትግራይና አፋር…

የስልጤ ዞን ዘንድሮ ከልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ተጠቃሚዎች 65% ለማስመረቅ እየሰራ ይገኛል፡፡  

የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ውጤታመነት በብዙ መንገድ ይገለፃል፡፡ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ የምግብ ክፍተትን ከመሙላት ባሻገር የበርካታ አርሶአደሮችን ኑሮ ቀይሯል፡፡ ፕሮግራሙ በርካታ ተጠቃሚዎች የተፈጠረላቸውን ምቹ ሁኔታ ተጠቅመው ሀብት እንዲያፈሩ ያስቻለ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በማህበረሰብ ስራዎች የተጎዱ አካባቢዎች አገግመው እንዲለሙ በማድረግ የግብርና…

To end hunger and poverty while caring for earth

(Shebedino, 24 February 2025, Ministry of Agriculture) Heifer International is a non-governmental organization (NGO) that has been working since 1944 to support marginalized communities and smallholder farmers by providing sustainable agricultural assistance. Heifer International is working actively withe its mission…

የአለም የምግብና እርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ (ዶ/ር) የከተማ ግብርና ልማት ስራዎችን ጎበኙ።

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የአለም የምግብና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ (ዶ/ር)፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እንዲሁም ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በአዲስ አበባ የከተማ ግብርና ልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም የተቀናጀ የተፈጥሮ የከተማ…

በዘመናዊ የግብርና ሜካናይዜሽን የሚታረሰውን መሬት 5 ሚሊዮን ሄክታር ማድረስ ተችሏል፡- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በደቡብ ኮሪያ መንግስት እና በኢትዮጵያ መንግስት የጋራ ትብብር በአዲስ አበባ ቃሊቲ አካባቢ የተገነባው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የግብርና ሜካናይዜሽን የልህቀት ማዕከል በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይህ ማዕከል በሰባት ወራት ውስጥ ተገንብቶ…

ተስፋ ሰጭ የትብብር ስራ ለእንስሳት በሽታ ምርመራና ምርምር

ኢትዮጵያ ሰፊና አይነተ ብዙ የእንስሳት ሃብት እንዲሁም ምቹ ስነ-ምህዳር ያላት አገር ስትሆን ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት ሰፊ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች፡፡ አገሪቱ ካላት አይነተ ብዙ እንስሳት መካከል በተለይም በአርብቶና ከፊል አርብቶ አደሩ አካባቢ የግመል ሃብት ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህን ትልቅ ሃብት በተገቢው…

የማዕከሉ መገንባት በክልሉ የሚስተዋለውን የምርጥ ዘር ችግር በዘላቂነት ይቀርፋል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነውን የምርጥ ዘር አቅርቦት ችግር በዘላቂነት እንደሚፈታ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ።…

ከ740 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በቦንጋ ከተማ የተገነባው የግብርና ማዕከል ተመረቀ

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ ከ740 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመርቋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቀጠና ግብርናን ለማዘመን ታስቦ በቦንጋ የተገነባው የተቀናጀ…

በግብርናው ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶችን በአግባቡ ለህዝብ ተደራሽ በማድረግ ህዝብን ለበለጠ ስራ ማነሳሳት ይገባል

(አዳማ፣ ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት፣ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር ያሉ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች እንዲሁም የክልሎች ህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን የበጀት ዓመቱ የስድስት ወር ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የሚኒስትሩ ፅ/ቤት ኃላፊ ግርማ በቀለ…

ለ2017/18 ምርት ዘመን ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል- ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር)

ለ2017/18 ምርት ዘመን ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል- ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) (አዲስ አበባ፣ ጥር 30 ቀን 20 17 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የአርሶ አደሩን የአፈር ማዳበሪያ ፈላጎት ለማሟላት ከመቼውም ጊዜ በተሻለ መንግስት ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ይገኛል፡፡…

የህብረት ስራ ማህበራት ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው

(አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) “የህብረት ስራ ማህበራት ሚና ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ፣ የኢትዮጵያ…