የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በአራተኛው የዘላቂ ልማት ፋይናንስ ኮንፍረንስ ጎን ለጎን በተካሄደው የGlobal Alliance Against Poverty and Hunger ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያን ልምድ አጋሩ

(አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በስፔን ሲቪያ እ.አ.አ ከጁን 30 እስከ ጁላይ 3 ቀን 2025 እየተካሄደ በሚገኘው አራተኛው አለም አቀፍ የዘላቂ ልማት ፋይናንስ ኮንፍረንስ ጎን ለጎን በGlobal Alliance Against Poverty and Hunger እ.አ.አ ጁን 30 ቀን…
