የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት የአርሶአደሩን ዘርፈ-ብዙ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ነው

/ይርጋ ጨፌ፣ ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ የግብርናውን ምርትና ምርታማነት በማሳደግ ሂደት ውስጥ የተሳለጠ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርዓትን ማዘመንና መተግበር ይገባል፡፡ ይህ ደግሞ አርሶአደሩን የመሬት ይዞታ ባለቤትነቱን በማረጋገጥ ምርታማና ተጠቃሚ እንዲሆን ያስችለዋል፡፡ ግብርና ሚኒስቴር የአርሶአደሩን የመሬት ይዞታ…