የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት በተግባር ያገዘው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር

የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው፡፡ ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 40 በመቶ የሚሆኑት ለምግብነት የሚውሉ ናቸው፡፡ መርኃ-ግብሩ የከርሰ ምድር የውሃ አቅምን በማጎልበት የመስኖ እርሻዎች እንዲስፋፉ ሚናውን እየተወጣ ከመሆኑም…



























