FDRE Ministry of Agriculture

Category News

የተሻሻለ  የመኖ ልማት ለእንስሳት ምርትና ምርታማነት ዕድገት!

አምቦ፣ ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (ግብርና ሚኒስቴር) በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት መኖ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ከኦሮሚያ ክልል ለተውጣጡ ባለሙያዎች በተሻሻለ የመኖ ልማት ላይ በንድፈ-ሀሳብ እና በተግባር የተደገፈ የአሰልጣኞች  ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው በዋናነት በተሻሻሉ የመኖ አመራረት፣ አዘገጃጀት፣ አያያዝ እና አመጋገብ፣ በመኖ ዘር ብዜት እና በአፈር አልባ የአረንጓዴ መኖ…

ብሔራዊ የአቮካዶ ልማት ፕሮግራም ለአቮካዶ ምርታማነት ዕድገት!

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ብሔራዊ የአቮካዶ ልማት ፕሮግራም ሃገራችን ከአቮካዶ ምርት የምታገኘውን የውጭ ምንዛሬ ለማሳደግ ትልቅ አቅም ይፈጥራል። ይህ ፕሮግራም ከሌሎች ሀገራዊ እና ዓለማቀፋዊ የልማት ግቦች ጋር እንዲጣጣም ተደርጎ የተቀረፀ ሲሆን በዚህም የሀገራችንን ኢኮኖሚ ለማሳደግ፣ የህብረተሰባችንን ኑሮ ለማሻሻል…

የግብርናውን ዘርፍ ለማሻገር የግብርና ሜካናይዜሽን ሚና!

የግብርናውን ዘርፍ ለማሻገር በሚደረገው ርብርብ የግብርና ሜካናይዜሽን የቅድሚያ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ መንግስት ከማሳ ዝግጅት ጀምሮ ምርቱን ለገበያ እስከ ማቅረብ ድረስ አርሶአደሮች የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎትን እንዲያገኙ በማድረግ ለዘርፉም ዕድገት አበክሮ እየሰራ ይገኛል፡፡ አርሶአደሮች በቁጠባና ብድር መልክ የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን የሚያገኙበት…

በአሲዳማነት የተጎዳ የእርሻ መሬትን በማልማት ምርታማነትን ማሳደግ!

የአፈር አሲዳማነት የግብርናን ምርትና ምርታማነት ከሚቀንሱ ምክንያቶች በዋናነት የሚጠቀስ ሲሆን የሚከሰተውም በአብዛኛው የእርሻ መሬትን ባለመንከባከብ ነው። የአፈርን ለምነት ከሚጎዱ ነገሮች ውስጥ ዋናዎቹ የአፈር መታጠብ፣ ተረፈ ምርትን አሟጦ ከማሳ ላይ ማንሳት፣ ያለ እንክብካቤ መሬትን ደጋግሞ ማረስ፣ የሰብል ንጥረ-ነገሮችን ከአፈር ውስጥ መጨረስ…

የእንስሳት ጤናና ደህንነት አዋጅ ለእንስሳት ምርታማነት!

ሀዋሳ፣ ግንቦት 20/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የእንስሳት ጤና እና ደህንነት አዋጅ 1376/2017 ላይ ከሲዳማ፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ እና ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ለተውጣጡ የዘርፉ አመራሮች እና ለአዋጁ አስፈጻሚ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ ወ/ሮ…

𝗣𝗿𝗼𝗷𝗲𝗰𝘁 𝗟𝗮𝘂𝗻𝗰𝗵𝗲𝗱 𝘁𝗼 𝗥𝗲𝗱𝘂𝗰𝗲 𝗣𝗼𝘀𝘁-𝗛𝗮𝗿𝘃𝗲𝘀𝘁 𝗟𝗼𝘀𝘀 𝗶𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮

The Ministry of Agriculture, Ethiopia, in partnership with Metalmont an Italy-based international company has officially launched the first phase of the Integrated Post Harvest Infrastructure and Technology Supply Project. The initiative marks a major step toward addressing post-harvest losses in…

የተደራጀ የመረጃ ስርዓት በግብርናው ዘርፍ የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ወሳኝ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስትቲዩትና በአካቴክ ቴክኖሎጂ አስተባባሪነት የአርሶአደሮችና ተያያዥ መረጃዎች አስተዳደር ማዕቀፍ ላይ የባለድርሻ አካላት ውይይት ተደርጓል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የፖሊሲና ስትራቴጂ ጥናትና ምርምር መሪ ስራ አስፈጻሚ ተስፋዬ መንግስቴ (ዶ/ር) የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲን ውጤታማ…

በሥርዓተ-ምግብ ተኮር ግብርና አስደናቂ ስኬት ያስመዘገበ ሞዴል መንደር!

ኢትዮጵያ ሰፊ የግብርና እምቅ አቅም እና ለም መሬት ያላት አገር ብትሆንም ለአያሌ ዓመታት የሥርዓተ-ምግብ ጉድለት ትልቅ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፈተና ሆኖባት ቆይቷል። ይህ የአመጋገብ ክፍተት ለሕፃናት መቀንጨር፣ ለክብደት ማነስና ለተላላፊ በሽታዎች የመጋለጥ ዕድልን ያሰፋል፡፡ ለችግሩ መባባስ ዋነነኛው ምክንያት ደግሞ የተሰባጠረ ምግብ…

የግብርና ኢንቨስትመንት እመርታ!

የግብርና ኢንቨስትመንት በአስር ዓመቱ የግብርና መሪ ዕቅድ ውስጥ በትኩረት እንዲሰራባቸው ከተለዩ ዘርፎች መካከል አንዱ ነው፡፡ የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፍ የምግብና ስርዓተ-ምግብ ዋስትናን በማህበረሰብ ውስጥ የማረጋገጥ፣ ከውጭ የሚገቡ የግብርና ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች የመተካት፣ የውጪ ምንዛሪ ግኝትን የማሳደግ እና ሰፊ የስራ ዕድልን…

የእንስሳት እና ዓሳ ሀብት ሽግግር በመደመር መንግስት!

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሞዴል ፈፃሚዎች ሰራተኞች በተገኙበት “የእንስሳት እና ዓሳ ሀብት ሽግግር በመደመር መንግስት!” በሚል መሪ ሃሳብ በዛሬው ዕለት ውይይት ተደርጓል። በእንስሣት ሀብት ልማት ዘርፍ ላይ በመደመር መንግስት የተጀመረው…

የብዙ ሀገራት የስልጣኔ መሰረት የሆነው የጥጥ ሰብል!

ጥጥ በ17ኛው እና 18ኛው ክፍለ ዘመን አሜሪካ እና እንግሊዝ የኢንዱስትሪ አብዮትን ሲያቀጣጥሉ ከፍተኛ ድርሻን ያበረከተ ሰብል ሲሆን አሁን ለደረሱበት ዕድገት መሰረት እንደሆነም ይነገራል፡፡ ጥጥ ባለው ረዥም የእሴት ሰንሰለትና ቅብብሎሽ ምክንያት በቀጥታና በተዘዋዋሪ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር የሚታወቅ ሲሆን አሁን…

የአካታች እና ዘላቂ የግብርና እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት ትሩፋት!

ሀዋሳ፣ ግንቦት 13/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በግብርና ሚኒስቴር የአካታች እና ዘላቂ የግብርና እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት መንግስት አርሶአደሩን ከበሬ ወደ ትራክተር ለማሸጋገር እያከናወነ ያለውን ተግባር በመደገፍ 120 የፈረስ ጉልበት ያላቸው 10 ትራክተሮችን ለሲዳማ ክልል አስረክቧል። የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት…

ጠንካራ ቁመና ያለው ተቋም የመገንባት ሂደት!

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊሲ ውስጥ ከጠቀመጡ ስትራቴጂያዊ የትኩረት መሥኮች አንዱ የመንግስት አደረጃጀትና አስተዳደር ሥርዓትን ማሳለጥ ነው። ግብርና ሚኒስቴር እውቀት ላይ የተመሰረተ ሁሉን አቀፍ የሪፎርም ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚህም የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና…

በጥጥ እሴት ሰንሰለት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት በመቅረፍ ምርታማነትን ማሳደግ!

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ግብርና ሚኒስቴር በጥጥ ልማት እሴት ሰንሰለት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ እንዲሁም ምርታማነትን ለማሳደግ በተጠናው ጥናት ላይ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል። የግብርና ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ አዲሱ አረጋ የጥጥ ልማት ዘርፉ ትኩረት ሳይሰጠው…

𝗠𝗶𝗻𝗶𝘀𝘁𝗿𝘆 𝗢𝗳 𝗔𝗴𝗿𝗶𝗰𝘂𝗹𝘁𝘂𝗿𝗲 𝗟𝗮𝘂𝗻𝗰𝗵𝗲𝘀 𝗡𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝗮𝗹 𝗥𝗲𝗴𝗲𝗻𝗲𝗿𝗮𝘁𝗶𝘃𝗲 𝗔𝗴𝗿𝗶𝗰𝘂𝗹𝘁𝘂𝗿𝗲 𝗦𝘁𝗿𝗮𝘁𝗲𝗴𝘆

Addis Ababa, May 22, 2026 — The Ministry of Agriculture Ethiopia has officially launched its National Regenerative Agriculture Strategy, marking a significant step in the country’s ongoing efforts to transform its agricultural sector through sustainable and climate-resilient approaches. The strategy…

የአለባ ዑደት ተኮር የኤክስቴን ዘዴ እና ተግባራዊ የወተት ከብቶች አያያዝ

የወተት ከብት አርቢዎች እያንዳንዱን የአለባ ደረጃ ተከትለው ለላሞች ተገቢውን እንክብካቤ ማድረግ የምግብና ሥነ-ምግብ ዋስትናቸውን ከማረጋገጥ ባለፈ በሚፈለገው ደረጃ ውጤታማ ሊያደርጋቸው ይችላል። የአለባ ዑደት ተኮር የኤክስቴን ዘዴ ጠቀሜታዎች • የምርታማነት ጭማሪ፦ የአመጋገብና ምቾት አያያዝን በማሻሻል የወተት ምርትን በቀን ከ3–4 ሊትር ያሳድጋል።•…

ግብርናውን ለማዘመን ጉልህ አስተዋፅዖ እያበረከተ ያለው ፕሮጀክት

ሻሸመኔ፣ ግንቦት 12/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በግብርና ሚኒስቴር የአካታች እና ዘላቂ የግብርና እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት አርሶአደሩን ከባህላዊ የእርሻ አሠራር ወደ ዘመናዊ በማሸጋገር ግብርናውን ለማዘመን የሚያስችል ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል። ፕሮጀክቱ አርሶአደሮችን፣ የግብርና ምርምር ማዕከላትን፣ የግብርና ምርት አቀነባባሪዎችን፣ ነጋዴዎችን፣ ወጣቶችን እና…

የሆርቲካልቸር ልማትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው

ባቱ፣ ግንቦት 12/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች እንዲሁም የዞን የስራ ሃላፊዎች በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በአዳሜ ቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ እንዲሁም ባቱ ከተማ ወጣቶች ተደራጅተው በክላስተር ያለሙትን የሙዝ እና ሎሚ ማሳን እንዲሁም…

የዕድገት እመርታ በእንስሳት መኖ ልማት!

ግብርና ሚኒስቴር ባለፉት አራት ዓመታት የእንስሳት መኖ ምርታማነትን ለማሳደግና የአርሶአደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ተከታታይነት ያላቸው አበረታች ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። በተሻሻሉ መኖ ዝርያዎች፣ በተፈጥሮ ግጦሽ አያያዝ እና በሰብል ተረፈ ምርት አጠቃቀም ዙሪያ በተከናወኑ ሰፊ ተግባራት በመኖ ልማት ዘርፉ ላይ በየደረጃው ለውጥ ማምጣት…

ለንብ ሀብት ምርትና ምርታማነት ዕድገት ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር

ዲላ፣ ግንቦት 11/2018 (ግብርና ሚኒስቴር)በግብርና ሚኒስቴር እና በዓለም አቀፍ የነፍሳት ፊዚዮሎጂና ሥነ-ምህዳር ማዕከል አዘጋጅነት የዓለም የንብ ቀን ምክንያት በማድረግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የንብ ሀብት ልማት ባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ ተከሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ…

የቴክኖሎጂና የፋይናንስ ድጋፍ የግብርና ኢንቨስትመንት ዕድገትን ያፋጥናል!

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በኢትዮጵያ ያለውን የግብርና ኢንቨስትመንት አጠቃላይ ሁኔታ ለመገምገም፣ የቴክኖሎጂ አቅርቦትን ለማሳለጥ እና የፋይናንስ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ ያለመ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የምክክርና የሥልጠና መድረክ ዛሬ ተጀምሯል። የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) በርካታ አርሶአደሮች ሕይወታቸውን በመቀየር…

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለምርታማነት ዕድገት!

ባለፉት በርካታ ዓመታት በሀገራችን የነበረው የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀም ምክንያት በቢሊዮን ቶን የሚለካ ለም የአፈር ሀብታችን እየታጠበ ሲወጣ ቆይቷል። በሀገራችን ለእርሻ ስራ ከሚታረሰው መሬት ውስጥ በዓመት እስከ 130 ቶን አፈር በሄክታር፣ ከባዶ መሬት ላይ እስከ 300 ቶን አፈር በሄክታር በየዓመቱ እንደሚሸረሸር…

በጥጥ እሴት ሰንሰለት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት በመቅረፍ ምርታማነትን ማሳደግ!

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ግብርና ሚኒስቴር በጥጥ ልማት እሴት ሰንሰለት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ እንዲሁም ምርታማነትን ለማሳደግ በተጠናው ጥናት ላይ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል። የግብርና ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ አዲሱ አረጋ የጥጥ ልማት ዘርፉ ትኩረት ሳይሰጠው…

በሙያ የተደገፈ የመኖ ልማት ለእንስሳት ምርታማነት!

ሐዋሳ፣ ግንቦት 10/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በመኖ ልማት ላይ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ሲሆን ከተለያዩ የልማት አጋሮች ጋር በመተባበር በየክልሎቹ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ገንብቶ ወደ ስራ እያስገባ ይገኛል። ፋብሪካዎቹ በሙሉ አቅም እንዲሰሩና የመኖ አቅርቦት ችግር…

“የፀና ቃል፤ የላቀ እመርታ” በስንዴ ልማት የተገኘውን ስኬት በሩዝ ልማት መድገም!

ከብርዕና አገዳ ሰብሎች የሚመደብና ከግማሽ በላይ ለሚሆነው የዓለም ህዝብ ዋና ምግብና የገቢ ምንጭ የሆነው ሩዝ በኢትዮጵያ በ1965 ዓ.ም አካባቢ መልማት ቢጀምርም ትኩረት ተነፍጎት ቆይቷል፡፡ በኢትዮጵያ ሩዝን በስፋት ማልማት የሚያስችል ተስማሚ መሬት ያላት ሲሆን በዝናብ ወደ 6 ሚሊዮን ሄክታር እና በመስኖ…

በጥረቱ ሕልሙን እውን ያደረገ አርሶአደር!

አርሶአደር ጀማል አህመድ ይባላሉ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ ሲሆኑ ከዚህ በፊት በተለያዩ የንግድ ስራዎች ላይ ተሰማርተው ይሰሩ ነበር። አሁን ግን ብርቱካን፣ ማንጎ፣ ሎሚ እና ሌሎች የፍራፍሬ አይነቶችን እያለሙ ያሉ ሞዴል አርሶአደር ናቸው፡፡ ብርቱካን አሁን ላይ በ12 ሄክታር መሬት ላይ እያለሙ ሲሆን…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በድሬዳዋ የግብርና ልማት ስራዎችን ጎበኙ

ድሬዳዋ፣ ግንቦት 9/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የግብርና ልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በጉብኝቱም በዋናነት በሌማት…