FDRE Ministry of Agriculture

Amanuel Tarekegn

Amanuel Tarekegn

ምርትና ምርታማነት ለምግብ ሉዓላዊነት!

አዳማ፣ መጋቢት 26 ቀን 2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የ2018/19 ሀገራዊ የሰብል ልማት ንቅናቄ ዙሪያ የፌደራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት ተደርጓል፡፡ “ምርትና ምርታማነት ለምግብ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ሃሳብ የተካሄደው ይህ ሃገራዊ የሰብል ልማት ንቅናቄ መድረክ በዋናነት የሚታረሱ የእርሻ መሬቶችን ቁጥር በመጨመር…

የማሽላ ምርታማነትን ለማሳደግ ትኩረት ተደርጓል!

ማሽላ  ከበቆሎ፣ ከስንዴ እና ከጤፍ ቀጥሎ ለሀገራችን የምግብ ዋስትና በ4ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ጠቃሚ ሰብል ነው፡፡  በዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታው ደግሞ ተወዳዳሪ የለውም፡፡ በንጥረ ነገር ይዘቱ በካርቦሃይድሬት፣ በፕሮቲን፣ በቫይታሚን አና በማዕድን የበለፀገ፤ ከኢኮኖሚ አንፃር ለምግብ፣ ለእንስሳት መኖ፣ ለግንባታ፣ ለማገዶ እና ለኢንዱስትሪ ግብዓት…

መኖ ልማት ከእንስሳት ምርታማነት ባለፈ ለስራ እድል ፈጠራ

********************************************************** የሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቭ የእንስሳት ዘርፉ የዜጎች የምግብና ስነ ምግብ ዋስትናን ማረጋገጥን፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካትንና የኤክስፖርት ገቢ ማሳደግን ግብ አድርጎ እየተተገበረ ሲሆን በስራ እድል ፈጠራም መሰረታዊ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል፡፡ በዚህ ሂደት የእንስሳትና አሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት(LFSDP) ትልቅ ድርሻ እየተወጣ…

ኢትዮጵያን የስንዴ ልማት እምርታ!

በሀገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚው ማሻሻያ የግብርናዉ ዘርፍ አንዱና ዋነኛው ምሰሶ ነው፡፡ በግብርናው ዘርፍ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ በትኩረት ከሚሰራባቸው አስር የሰብል አይነቶች አንዱ ስንዴ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በየዓመቱ እስከ አንድ ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጭ የስንዴ ምርትን ወደ ሀገር ዉስጥ ስታስገባ ቆይታለች፡፡ ይህን…

ፈተናን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር ስኬታማ የሆነው ወጣት አርሶአደር

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ ከምባታ ዞን፣ አዲሎ ዙሪያ ወረዳ፣ የሃሚዶ ቀበሌ ነዋሪ ነው ወጣት ሞዴል አርሶአደር አብነት ዴላሞ።አርሶአደር አብነት የሚኖርበት አካባቢ በጣም በረሃማ እና የውሃ እጥረት የነበረበትና ለግብርና ስራ ምቹ ያልሆነ ነበር። ወጣቱ አርሶአደር ለዚህ ስኬት እንዲበቃ የለውጡ መንግስት ይዞት የመጣውን…

𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮 𝗟𝗮𝘂𝗻𝗰𝗵𝗲𝘀 𝗞𝗻𝗼𝘄𝗹𝗲𝗱𝗴𝗲 𝘁𝗼 𝗔𝗰𝘁𝗶𝗼𝗻 𝗔𝗰𝗰𝗲𝗹𝗲𝗿𝗮𝘁𝗼𝗿 𝗣𝗿𝗼𝗴𝗿𝗮𝗺 (𝗞𝗔𝗔𝗣) 𝘁𝗼 𝗘𝘅𝗽𝗮𝗻𝗱 𝗔𝗴𝗿𝗶𝗰𝘂𝗹𝘁𝘂𝗿𝗮𝗹 𝗜𝗻𝘀𝘂𝗿𝗮𝗻𝗰𝗲

Addis Ababa, 26 March 2026 (Ministry of Agriculture), Ethiopia has officially launched the Knowledge to Action Accelerator Program (KAAP) at the National Executive Forum on Agricultural Risk and Insurance, bringing together government leaders, insurers, and development partners to strengthen rural…

ትልቁ እህል ቦርቧሪ ተባይ ምንድን ነው?     

ድህረ-ምርት ብክነት (post-harvest loss) ማለት ማንኛውም የሰብል ምርት ተመርቶ ለመሰብሰብ ከደረሰበት ጊዚ አንስቶ ወደ ተጠቃሚው ደርሶ ጥቅም ላይ እስከሚዉልበት ድረስ ያሉትን የሰብል ምርትን በብዛት እና በጥራት የመቀነስን. ሂደቶች የሚያጠቃልል ፅንሰ ሀሳብ ነው። በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ደግሞ ለብክነት ቁልፍ ከሆኑ ምክንያቶች…

ዓድዋን ድል በልማትም እንደግመዋለን!

ቀደምት አባቶቻችን እና አያቶቻችን በደምና በአጥንት መስዋዕትነት ነበር ኢትዮጵን ያፀኑት፡፡ አድዋ ዛሬ ላይ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የድል አርማ፣ የአንድነታችን እና የብልፅግናችን ማሳያ ነው። ነገን ዛሬ ላይ ሆነን ለመጭው ትውልድ የምናወርሰው የአንድነት፣ የመተባበር የብሩህ ተስፋ እንዲሁም የፅናት መሠረት ነው አድዋ።ትናንት በዓድዋ ተራሮች…

በድሬዳዋ አስተዳደር የኢጀአነኒ ቀበሌ ወጣቶች ብሩህ ተስፋ!

የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በድሬዳዋ አስተዳደር የተለያዩ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ ዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የተለያዩ የልማት ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በአስተዳደሩ የተለያዩ የገጠር ቀበሌዎች ወጣቶችን በማደራጀትና ወደ ልማት በማስገባት በኢጀአነኒ ቀበሌ በፓፓያ ልማት ላይ የተሰማሩ ወጣቶች ፕሮግራሙ ትልቅ እገዛ እንዳደረገላቸው…

በድሬዳዋ አስተዳደር ለግብርና ኢኒሼቲቮች ውጤታማነት የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም አስተዋፅዖ

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 9 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) መንግስት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ለግብርናው ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት አማካኝነት በዘርፉ የተለያዩ የልማት ኢኒሼቲቮች ተቀርፀው ተግባራዊ እየተደረጉ ሲሆን በዚህም በርካታ ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን እና ምርታማነትን ለማሳደግ…

ንብ ማነብ ለአርብቶአደሩ አንዱ የአግሪ ቢዝነስ አማራጭ

—————————— ለአገራችን ግብርና መሰረት የሆነውን አርሶና አርብቶአደር ወደ አገሪ ቢዝነስ ማሻገርና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል፡፡ ለዚህም በአርብቶ አደሩ አካባቢ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በዘላቂነት ለማረጋገጥ የአካባቢውን ስርዓተ-ምህዳር እና የአኗኗር ዘይቤን ባገናዘበ መልኩ አግሪ ቢዝነስ እንዲስፋፋ እየተደረገ ነው፡፡ ይህም ለዘላቂ የአርብቶ አደር አካባቢ…

የዘመነ የእንስሳት ጤና መረጃ ስርዓት ለውጤታማ የበሽታ መከላከል እና ቁጥጥር

/አዳማ፣ የካቲት 6 ግን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ ብሔራዊ የእንስሳት ጤና መረጃ ስርዓት (NAHIS-DHIS2) ለመገንባት ያለመ የስርዓቱ ዝርዝር መስፈርት እና መለኪያዎች (System Requirement Specification/SRS) ላይ ከፌዴራል፣ ከክልል ግብርና ቢሮ እና ከእንስሳት ጤና ላቦራቶሪዎች፣ ከFAO, HISP Ethiopia, Project HOPE የተውጣጡ ባለድርሻ…

አርብቶአደሩን ከዛፍ ጥላ ስር ሽያጭ ወደ ተደራጀ የእንስሳት ገበያ ማዕከል ማሸጋገር

————————————- በኢትዮጵያ አርብቶና ከፊልአርብቶአደሩ ሰፊ የእንስሳት ሀብት ባለቤት ነው፡፡ ከዚህ ሃብት ተጠቃሚ እንዲሆን ምርትና ምርታማነትን ከማሻሻል ባለፈ የተሳለጠ የገበያ ትስስር መፍጠር ይገባል፡፡ ይህን ለማሳካት በግብርና ሚኒስቴር የአርብቶአደር የምግብና ስርዓተ-ምግብ ደህንነት ማሻሻያ ፕሮጀክት (BRENFONS) የቁም እንስሳት ገበያ ማዕከላትን ተደራሽነት እያስፋፋ ይገኛል፡፡…

የተጠናከረ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለግብርናው ዘርፍ ምርታማነት!

ባለፉት በርካታ ዓመታት በሀገራችን የነበረው የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀም እንዲሁም ዘርፉ በወቅቱ ትኩረት ባለመሰጠቱ ምክንያት በቢሊዮን ቶን የሚለካ ለም የአፈር ሀብታችን እየታጠበ ወደ ጎረቤት ሀገራት ሲወጣ ቆይቷል። በሀገራችን ለእርሻ ስራ ከሚታረሰው መሬት ውስጥ በዓመት እስከ 130 ቶን አፈር በሄክታር፣ ከባዶ መሬት…

የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ ከስታርባክስ ኩባንያ ም/ፕሬዝዳንት ሮቤርቶ ቬጋ አሎንሶ ጋር ተወያዩ

(አዲስ አበባ፣ ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ ከስታርባክስ (Starbucks) ኩባንያ ምክትል ፕሬዝዳንት ሮቤርቶ ቬጋ አሎንሶ ጋር የቡና ልማት እና ግብይትን በተመለከተ በኢትዮጵያ እና በስታርባክስ ኩባንያ መካከል ያለውን ስትራቴጂያዊ አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ…

የምግብ ደህንነትና ጥራት እና የድህረ-ምርት አያያዝ ለግብርናው ዘርፍ ዕድገት‼️

የምግብ ደህንነትና ጥራት እንዲሁም የድህረ-ምርት አያያዝ ተግዳሮቶች በሀገራዊ ልማት፣ በምግብና ስርዓተ-ምግብ ዋስትና ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደሩ ይገኛሉ፡፡ ችግሮቹን ከመሰረቱ ለመፍታት በግብርና ሚኒስቴር በምግብና ስርዓተ-ምግብ ጽ/ቤት አስተባባሪነት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የሰባት አመት የትግበራ ጊዜ ያላቸው (2024-2030) ሶስት ስትራቴጂዎች (ብሔራዊ…

USE OF IMPROVED SEEDS

USE OF IMPROVED SEEDSThe Food System Resilience Program (FSRP) has adopted an innovative, model-based strategy to address immediate community needs while providing scalable, cost-effective solutions. One such strategic shift aimed at enhancing household resilience, improving productivity, and diversifying income sources…

በበጀት ዓመቱ 600 ሺህ ቶን ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ እየተሰራ ነው

(ሐዋሳ፣ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በበጀት ዓመቱ 600 ሺህ ቶን ቡና ለዓለም ገበያ በማቅረብ 3 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ ተናገሩ። የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ በዛሬው ዕለት በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን…

ከዝናብ ጥገኝነት የተላቀቀ ግብርናን ዕውን የማድረግ ተግባር

(ሐዋሳ፣ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርናውን ዘርፍ ከዝናብ ጥገኝነት በማላቀቅ የተለያዩ የመስኖ አማራጮችን በመጠቀምና ምርታማነትን በማሳስደግ የምግብ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ ትኩረት ተደርጓል። ባለአነስተኛ ይዞታ አርሶአደሮች በየአካባቢው ያሉትን የውሃ አማራጮች በመጠቀም በመስኖ በመታገዝ አትክልትና ፍራፍሬ እያለሙ ይገኛሉ፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ…

የታገሱ የጊደሯን ወተት ጠጡ!

——————————– በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የም ዞን ደሪ ሳጃ ዙሪያ ወረዳ የዲቻ ቀበሌ አርሶአደሮች  ስራ-አጥ ወጣቶች ከተለያዩ የገጠር ቀበሌዎች ተመልምለው በ2012 ዓ.ም የሰፈሩ ናቸው፡፡ ወጣቶቹ የሰፈሩት አካባቢ ሸለቆኣማ  ሆኖ  ዝቅተኛ እና ሞቃታማ ከመሆኑም ባሻገር  መሰረተ ልማት የሌለው ጫካ ነበር፡፡ ነገር ግን…

የሴት አርሶአደሮች የጥጥ ልማት ተሞክሮ በጋሞ ምድር

—————— ኢትዮጵያ የጥጥ ሰብልን በማምረት በርካታ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረ ታሪክ ያላት ስትሆን ጥጥን በሰፋፊ እና የተሻሻለ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማምረት የተጀመረው በ1960ዎቹ ሚቼልኮት በተባለ የእንግሊዝ ኩባንያ እንደነበር መዛግብቶች ያስረዳሉ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢ የጥጥ ልማቱም እየተስፋፋ ሄዶ ሽፋኑ እስከ…

የሴት አርሶአደሮች የጥጥ ልማት ተሞክሮ በጋሞ ምድር

********* ኢትዮጵያ የጥጥ ሰብልን በማምረት በርካታ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረ ታሪክ ያላት ስትሆን ጥጥን በሰፋፊ እና የተሻሻለ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማምረት የተጀመረው በ1960ዎቹ ሚቼልኮት በተባለ የእንግሊዝ ኩባንያ እንደነበር መዛግብቶች ያስረዳሉ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢ የጥጥ ልማቱም እየተስፋፋ ሄዶ ሽፋኑ እስከ…

የስርዓተ-ምግብ ተኮር ግብርና ለአርሶአደሩ ምርትና ምርታማነት ዕድገት ወሳኝ ነው

የሥርዓተ-ምግብ መጓደል በቂ የምግብ አቅርቦትና ተደራሽነትን ያለማረጋገጥ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ስለሚመረተው ምግብ የንጥረ ምግብ ይዘትና የስብጥር ሁኔታ እንዲሁም የቤት ውስጥ አመጋገብንም ይጨምራል። በኦሮሚያ ክልል በተመረጡ ቀበሌዎች አርሶአደሮች በጓሯቸው የሚያመርቱትን የምርት አይነት ከስርዓተ-ምግብ ተኮር አንጻር እንዲያለሙ እየተሰራ ነው፡፡ በአርሶአደሮች ዘንድ ግንዛቤ…

የግብርናቴክኖሎጂዎችንለባለሀብቶችያስተዋወቀ የመስክ ጉብኝት

(አዲስ አበባ፣ ታኅሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በሀገራችን በትምህርትና በምርምር ተቋማት የፈለቁ ቴክኖሎጂዎችና የምርምር ውጤቶች መደርደሪያ (Shelf) ላይ ተቀምጠው ጥቅም ላይ ሳይውሉ ሲከስሙ ይስተዋላል። በግለሰብ ደረጃ የሚሰሩ የፈጠራ ውጤቶችም በግለሰቡ የአቅም (በጀት) ውስንነት ምክንያት በማህበረሰቡ ዘንድ ሳይሰራጩና ሳይተገበሩ…

የወተት ማቀነባበሪያ ማህበራት ተሞክሮ

የሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቭ በፈጠረው ምቹ ሁኔታ የወተት ምርት ጨምሯል፡፡ በተለያዩ አካባቢዎችም ወተት አምራች አርሶአደሮች በማህበር በመደራጀት እሴት ጨምረው በመሸጥ የገበያ ማነቋቸውን ከመፍታት ባለፈ ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ ጀምረዋል፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ በማህበር ተደራጅተው ካላቸው የወተት ሀብት ፀጋ…

የዘር ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተቋቋመው የኢትዮጵያ የማህበረሰብ ዘር ባንኮች ኔትወርክ

(ቢሾፍቱ፣ ታኅሳስ 9 ቀን 2018፣ ግብርና ሚኒስቴር) በኢትዮጵያ 53 የማህበረሰብ የዘር ባንኮች ያሉ ሲሆን ባንኮቹ ከ10 ሺ 7 መቶ በላይ አርሶአደሮችን ተጠቃሚ አድርገዋል። ጥራቱና ደህንነቱ የተጠበቀ ዘር ለአርሶአደሩ ተደራሽ ለማድረግ ያሉትን የዘር ባንኮችን ማጠናከር እና አዳዲስ  ባንኮችን መመስራት ይገባል። በሀገራችን…

ዘንድሮ 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በስነ-አካላዊ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ይለማል

(አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በሀገር አቀፍ ደረጃ በበጀት ዓመቱ 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ ስነ-አካላዊ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች ይሰራሉ፡፡ በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የተፈጥሮ ዑደትን ባላማከለ መልኩ በነበረው የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀም ምክንያት በቢሊዮን…

የምግብስርዓትማጠናከሪያፕሮግራም በርካታ ዜጎችን ወደ አምራችነት አሸጋግሯል፡፡

ግብርና ሚኒስቴር የግብርናውን ዘርፍ ዕድገት ለማፋጠን እና  የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከቀረፃቸው ፕሮግራሞች መካከል አንዱ የሆነው  የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) በርካታ ዜጎችን ወደ አምራችነት በማሸጋገር ከድህነት አላቋቸዋል፡፡ ፕሮግራሙ በስራ አጥነት በቤተሰብ ላይ ጥገኛ ሆነው የሚኖሩና በአልባሌ ቦታ ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ወጣቶች…