
የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ አሁናዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ በመሆኑ ግብርናውን ለማዘመን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ (ወላይታ ሶዶ፣ መጋቢት 26 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር ከተለያዩ አካላት ጋር በመተባበር የተሻሻለውን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለፌደራልና የክልል ባለድርሻ…
የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ አሁናዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ በመሆኑ ግብርናውን ለማዘመን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ (ወላይታ ሶዶ፣ መጋቢት 26 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር ከተለያዩ አካላት ጋር በመተባበር የተሻሻለውን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለፌደራልና የክልል ባለድርሻ…
(ሰመራ፣ መጋቢት 25 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) እንደ ሃገር ባለፉት ስድስት ተከታታይ ዓመታት የስንዴ ምርትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ ከሃገር ውስጥ ፍጆታ አልፎ ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለማድረግ በተደረጉ እንቅስቃሴዎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል። እነዚህንም አበረታች ውጤቶች ቀጣይነታቸውን ለማረጋገጥ እና ለማስፋፋት ግብርና…
/ባህርዳር፣ መጋቢት 25፣ 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ብልፅግና አካላዊ እና አዕምሯዊ እድገቱ የተረጋገጠ እና ምርታማ የሆነ ትውልድ መፍጠር ወሳኝ ሚና አለው፡፡ የግብርና ሚኒስቴር የግብርና ምርትና ምርታማነት በመጨመርና በምግብ ራስን ለመቻል ከሚደረገው ጎን ለጎን የምግብና ስርዓተ ምግብ ዋስትና…
(አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) አማራ ክልል የዓባይ፣ የአዋሽ፣ የተከዜ እና የደናኪል ተፋሰሶች መገኛ ነው። ከአጠቃላይ የዓባይ ተፋሰስ ደግሞ 60 በመቶ የሚኾነውን የሚሸፍነው የአማራ ክልል ነው። እንደ አሚኮ ዘገባ፤ ምሥራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎጃም፣ አዊ…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት በርካታ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ ባለፉት ቅርብ አመታት የተሰሩት የአፈርና ውሃ ጥበቃና የአርንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራሞችን በማካሄድ የተራቆቱ አከባቢዎች አገግመዋል፤ ምርትና ምርታማነትም ጨምሯል፤ የደረቁ ምንጮች በቂ ውሃ ማፈለቅ ጀምረዋል እንዲሁም አርሶ አደሮች የመኖ…
የእንስሳት እና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ በፊት የተሰጠው ትኩረት አናሳ በመሆኑ ምክኒያት ሀገራችን ባላት የእንስሳት ቁጥር ልክ ሳንጠቀም ቄይተናል፡፡ ባለፉት 7 የለውጥ ዓመታት ግን ለእንስሳት ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት በተለይም ሀገራዊ የሌማት ትሩፋት ፕሮግራም በይፋ ከተጀመረ ወዲህ በዘርፉ ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ…
(Addis Ababa, 14 March 2025, Ministry of Agriculture) The Minister of Agriculture, Girma Amente (PhD) met with Resident Representative of UNDP in Ethiopia Samuel Doe (PhD) to discuss the partnership in the area of rural financing and agriculture insurance and…
(ወልቂጤ፣ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የሌማት ትሩፋት ፕሮግራም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2014 ዓ.ም ተግባራዊ ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ ለእንስሳትና ዓሳ ሃብት ዘርፉም መነቃቃትን ፈጥሯል። ይህንንም ሃገራዊ ኢኒሼቲቭ ከግብ ለማድረስ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት…
(Adama, 06 March 2025, Ministry of Agriculture) The 2025 Soil Symposium of Ethiopia has been held with the theme “Healthy Soil for Our Prosperity,” collaborating with Ethiopian Ministry of Agriculture and German Biomass Research Centre. Soil scientists drawn from research…
የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በርካታ ወጣቶች እራሳቸውን እንዲችሉ እያገዘ ይገኛል፡፡ (አዲስ አበባ፣ የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በ11 ክልሎች በ492 ወረዳዎች የሚገኙ 8 ሚሊዮን ተጠቃሚዎችን አካቶ እየተሠራ ይገኛል፡፡ ከአጠቃላይ የፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች ውስጥ 85 በመቶ…
የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት ኘሮግራም እንደ ሀገር በድርቅ፣ ተከታታይነት ባለው በዝናብ እጥረት፣ በእርሻ መሬት ጥበትና በምርት መቀነስ ምክንያት የከፋ የምግብ ዋስትና ችግር የተከሰተባቸው የገጠር አካባቢዎች ላይ በማተኮር የምግብ ክፍተትን በመሙላት የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ጥሪትን መገንባት ዓላማ አድርጎ ሲተገብር ቆይቷል፤ ዛሬም እየተገበረ…
የንብ ሃብት ልማትን ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራሮች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው፡፡ /ጅማ፣ የካቲት 24 ቀን 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ በግብርናው ዘርፍ የእንስሳት ሃብት ልማትን ምርታማነት በማሻሻል እያደገ የመጣውን የምግብና ስነ-ምግብ እንዲሁም ከአግሮ ኢንዱስትሪ መስፋፋት ጋር በተያያዘ ለተፈጠረው የምርት ፍላጎት ምርቱን…
በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አውሲ ረሱ ዞን የጭፍራ ወረዳ በልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም መደገፍ ከጀመረ አመታትን አስቆጥሯል፡፡ በወረዳው 25,119 ተጠቃሚዎች የሚገኙ ሲሆን በገሪሮ ቀበሌ ብቻ 561 ወንዶች እና 435 ሴቶች አጠቃላይ 996 ተጠቃሚዎች በፕሮግራሙ ታቅፈው የሚደገፉ ናቸው፡፡ ከተቀመጡት የመንግስት አቅጣጫዎች ውስጥ…
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በሀገራችን ለእርሻ ስራዎች ከሚታረስ መሬት ላይ በአመት እስከ 130 ቶን አፈር በሄክታር፣ ከገላጣ መሬት ላይ እስከ 300 ቶን አፈር በሄክታር በዓመት እንዲሁም በሁሉም የመሬት አጠቃቀም አይነቶች በአማካይ 42 ቶን አፈር በሄክታር…
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በጃፓን መንግስት ድጋፍ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከል፣ በግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎችን ለማገዝ እንዲሁም የግብርናውን ዘርፍ ለማጠከር 7 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ በአማራ፣ ትግራይና አፋር…
የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ውጤታመነት በብዙ መንገድ ይገለፃል፡፡ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ የምግብ ክፍተትን ከመሙላት ባሻገር የበርካታ አርሶአደሮችን ኑሮ ቀይሯል፡፡ ፕሮግራሙ በርካታ ተጠቃሚዎች የተፈጠረላቸውን ምቹ ሁኔታ ተጠቅመው ሀብት እንዲያፈሩ ያስቻለ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በማህበረሰብ ስራዎች የተጎዱ አካባቢዎች አገግመው እንዲለሙ በማድረግ የግብርና…
(Shebedino, 24 February 2025, Ministry of Agriculture) Heifer International is a non-governmental organization (NGO) that has been working since 1944 to support marginalized communities and smallholder farmers by providing sustainable agricultural assistance. Heifer International is working actively withe its mission…
In a world that often portrays Africa as perpetually dependent on aid, Ethiopia is working toreshape this narrative by taking decisive steps toward food self-sufficiency. Over the past sixyears, the Ethiopian government has implemented bold policies to enhance agriculturalproductivity, aiming…
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የአለም የምግብና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ (ዶ/ር)፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እንዲሁም ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በአዲስ አበባ የከተማ ግብርና ልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም የተቀናጀ የተፈጥሮ የከተማ…
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በደቡብ ኮሪያ መንግስት እና በኢትዮጵያ መንግስት የጋራ ትብብር በአዲስ አበባ ቃሊቲ አካባቢ የተገነባው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የግብርና ሜካናይዜሽን የልህቀት ማዕከል በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይህ ማዕከል በሰባት ወራት ውስጥ ተገንብቶ…
ኢትዮጵያ ሰፊና አይነተ ብዙ የእንስሳት ሃብት እንዲሁም ምቹ ስነ-ምህዳር ያላት አገር ስትሆን ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት ሰፊ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች፡፡ አገሪቱ ካላት አይነተ ብዙ እንስሳት መካከል በተለይም በአርብቶና ከፊል አርብቶ አደሩ አካባቢ የግመል ሃብት ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህን ትልቅ ሃብት በተገቢው…
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነውን የምርጥ ዘር አቅርቦት ችግር በዘላቂነት እንደሚፈታ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ።…
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ ከ740 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመርቋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቀጠና ግብርናን ለማዘመን ታስቦ በቦንጋ የተገነባው የተቀናጀ…
(አዳማ፣ ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት፣ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር ያሉ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች እንዲሁም የክልሎች ህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን የበጀት ዓመቱ የስድስት ወር ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የሚኒስትሩ ፅ/ቤት ኃላፊ ግርማ በቀለ…
ለ2017/18 ምርት ዘመን ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል- ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) (አዲስ አበባ፣ ጥር 30 ቀን 20 17 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የአርሶ አደሩን የአፈር ማዳበሪያ ፈላጎት ለማሟላት ከመቼውም ጊዜ በተሻለ መንግስት ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ይገኛል፡፡…
(አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) “የህብረት ስራ ማህበራት ሚና ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ፣ የኢትዮጵያ…
ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲዩት እና ከጌትስ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዲጂታል ግብርና ፍኖተ ካርታ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የግሉ ዘርፍ እና የልማት አጋር ድርጅት ተወካዮች በተገኙበት ይፋ ተደርጓል፡፡ (አዲስ አበባ፣ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና…
(Addis Ababa, 04 Feb 2025, Ministry of Agriculture) Ethiopia hosts the 26th Conference of the World Organization for Animal Health (WOAH) Regional Commission for Africa with the theme: “Animal health for food and nutritional security and public health in Africa.”…
(ሐዋሳ፣ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)ከቅርብ ዓመታት ወዲህ “ምግቤን ከጓሮዬ” በሚል መርህ የከተማ ግብርና ልማት ስራ መጀመሩ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም በከተማ የሚኖር አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍሎች ማለት በሚቻል ደረጃ ይብዛም ይነስም ባለው የክፍት ቦታ ላይ የተለያዩ የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ…
(አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ኢንቨስትመንትና ምርት ግብይት መሪ ስራ አስፈፃሚ ደረጀ አበበ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰፋፊ እርሻ የተሰማሩ 6 ሺህ ባለሃብቶች መኖራቸውን ጠቅሰው እ.ኤ.አ እስከ 2030 ድረስ 4.2 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለግብርና ኢንቨስትመንት ለማስተላለፍ…