ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር የሚያጠናክር ውይይት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ለቼክ ሪፐብሊክ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን እየተሰሩ ያሉ ስራዎችንና ለግብርና ኢንቨስትመንት ያሉ…




























