በምግብ እራስን ለመቻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በአፋንቦ ወረዳ

የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በርካታ ወጣቶች እራሳቸውን እንዲችሉ እያገዘ ይገኛል፡፡ (አዲስ አበባ፣ የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በ11 ክልሎች በ492 ወረዳዎች የሚገኙ 8 ሚሊዮን ተጠቃሚዎችን አካቶ እየተሠራ ይገኛል፡፡ ከአጠቃላይ የፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች ውስጥ 85 በመቶ…





























