ከተረጂነትወደምርታማነት!

ሀዋሳ፣ ግንቦት 6/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር በመተባበር የሲዳማ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎችን ያሳተፈ የፓናል ውይይት መድረክን “ከተረጂነት ወደ ምርታማነት!” በሚል መሪ ቃል አካሂዷል፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

ሀዋሳ፣ ግንቦት 6/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር በመተባበር የሲዳማ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎችን ያሳተፈ የፓናል ውይይት መድረክን “ከተረጂነት ወደ ምርታማነት!” በሚል መሪ ቃል አካሂዷል፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

በሀገራችን ምስራቃዊ ክፍል በአርብቶአደር አካባቢዎች ላይ የሚተገበረው የድርቅ መቋቋሚያ አቅም ግንባታ ፕሮጀክት በአፋር ዝቅተኛ ቦታዎች የሚገኙ አርብቶ አደሮች እና ከፊል አርብቶ አደሮችን የድርቅ መቋቋም አቅምና የምግብ ዋስትናን ለማሻሻል የሚሰራ ነው፡፡ የፕሮጀክቱም ዋና ዋና ተግባራት የመጀመሪያው የውሃ መሠረተ-ልማትን ማስፋፋት ሲሆን በዚህም፤…

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የተፈጥሮ ሃብት መመናመንና የአየር ንብረት ለውጥ የሚያደርሰውን ዓሉታዊ ተፅዕኖን በመከላከል የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ብሎም ዘላቂነት ያለው አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት እንዲቻል የተፈጥሮ ሃብትን መጠበቅና በዘላቂነት መንከባብ አማራጭ የሌለው ተግባር ነው፡፡ በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ…

የተሳትፏዊ ግብርና እና የአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም/Participatory Agriculture and Climate Transformation Program (PACT) በዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ The International Fund for Agricultural Development (IFAD) እና በሌሎች የልማት ድርጅቶች የሚደገፍ ሲሆን የትግበራ ጊዜውም እ.አ.አ ከየካቲት 2024 እስከ 2030 ድረስ የሰባት…

ባለፉት አምስት ዓመታት መንግሥት ለእንስሳት ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረትና በነደፈው በሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቭ አማካኝነት በእንስሳት ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭና እምርታዊ ውጤቶች ተመዝግበዋል። የወተት ምርታማነትን ለማሳደግ የእንስሳት ዝርያ ማሻሻልና የማዳቀል አቅምን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ ተችሏል። በተጨማሪም የአንድ ቀን ጫጩት ስርጭት፣ የዘመናዊ…

Addis Ababa, May 11, 2026 (Ministry of Agriculture): The first-round session of the 2026 National Variety Release Standing Committee is being held under the coordination of the Ethiopian Agricultural Authority. The forum brings together representatives from federal and regional research…

ሰመራ፣ ግንቦት 1 ቀን 2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ብሔራዊ የግጦሽ መሬት ክትትል ስርዓት ላይ ውይይት እና ስርዓቱን በአፋር እና በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የፌደራልና የክልል ተወካዮች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በአፋር ክልል ምክትል ፕሬዘዳንትና የመሬት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ…

ቢሾፍቱ፣ ግንቦት 1/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የአየር ንብረት የሚቋቋም ስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ሶማሌና አፋር ክልሎች ከ20 ዞኖች በ76 ወረዳዎች ውስጥ 800 ሺ አርሶአደሮችን አቅፎ እየሰራ ነው። ፕሮጀክቱ ከኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በየጊዜው እየተለወጠ የመጣውን የአየር…

Addis Ababa, May 8, 2026, Ministry of Agriculture: Ethiopia’s State Minister of Agriculture, Dessalegn Teshale, met with Azerbaijan’s Deputy Minister of Economy, Elnur Aliyev, to discuss opportunities for deepening cooperation in the agricultural and horticulture sectors. During the meeting, both…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በዛሬው ዕለት የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሞዴል ፈፃሚዎች በተገኙበት “የኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነት ተስፋዎች፣ ፈተናዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎች!” በሚል መሪ ሃሳብ ላይ ውይይት ተደርጓል። መንግስት በግብርናው ዘርፍ የተለያዩ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂ እና…

ሐረር፣ ሚያዝያ 30/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) ግብርና ሚኒስቴር ከሐረሪ ክልል ግብርና ልማት ቢሮ ጋር በመቀናጀት የተዘጋጀ የስትራቴጂ ትውውቅና የምግብ ዓውደ ርዕይ የተካሄደ ሲሆን በዝግጅቱም ከሐረሪ ክልል እና ከድሬዳዋ አስተዳደር የተውጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል። የሐረሪ ክልል ግብርና ልማት ቢሮ ም/ሃላፊ አቶ ነስረዲን…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ደሳለኝ ተሻለ ከአዘርባጃን የኢኮኖሚ ሚኒስትር ዴኤታ ኢልኑር አሊየቭ ጋር በኢትዮጵያ የእርሻና የሆርቲካልቸር ልማት ዘርፎችን ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። አዘርባጃን ከኢትዮጵያ ጋር በግብርና በተለይም በሰብል ልማት በትብብር ለመስራት ከፍተኛ…

ወላይታ ሶዶ፣ ሚያዚያ 30/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) መንግሥት የሆርቲካልቸር ኢንቨስትመንት ንዑስ ዘርፉን ለማሳደግ ትኩረት አድርጓል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት በአበባ ኢንቨስትመንት ብቻ የተያዘውን 1,750 ሄክታር መሬት በሚቀጥሉት 3 ዓመታት ወደ 3 ሺህ ሄክታር ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ኢንቨስትመንትና ምርት…

የተስተካከለ የመሬት አስተዳደር ፕሮግራም III ዋና ዓላማ የተሻሻለ የመሬት ይዞታ ዋስትናን በማረጋገጥ እና አነስተኛ አርሶአደሮችን በተለይም ሴቶችና ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም ግብርናን እንዲተገብሩ በማድረግ የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የኢኮኖሚ እድገት እንዲመዘገብ ማስቻል ነው። ከመስከረም 2017 ዓ.ም…

የአካታች እና ዘላቂ የግብርና እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት/Inclusive and Sustainable Agricultural Value Chains Development Project (ISVCDP) ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ ፕሮጀክቱ የዳቦ እና የማካሮኒ ስንዴ፣ የፋብሪካ ቲማቲም፣ አቮካዶ እና አናናስ የሚያመርቱ አርሶ አደሮችን ከሁለት አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር ማለትም በኦሮሚያ ከሚገኘው ከቡልቡላ…

አየር ንብረት የሚቋቋም የስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት/Ethiopian Climate Resilient Wheat Value Chain Development (CREW) Project ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ ኢትዮጵያ በየዓመቱ እስከ 1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በማውጣት የስንዴ ምርትን ከውጭ ስታስገባ ቆይታለች፡፡ ይሁን እንጂ ከለውጡ በኋላ ስንዴን በበጋና በክረምት በስፋት በማልማት…

በዛሬው ዕለት የሚከበረውን 85ኛውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ስናከብር የጀግኖች አያቶቻችንን ታሪክ እየዘከርን በእኛ ዘመን ታሪክ ለመስራት በመትጋት መሆን አለበት፡፡ በግብርናው ዘርፍ የልማት አርበኛ የሆኑ የቀበሌ የግብርና ልማት ባለሙያዎች በዘርፉ ለተገኙት ስኬቶች ያበረከቱት አስተዋፅዖ የግብርና ልማት አርበኞች የሚያስብላቸው ነው፡፡ በሀገር አቀፍ…

አዲስ አበባ፣ (ግብርና ሚኒስቴር) በግብርናው ዘርፍ በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተከናወኑ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ አንዱ “በመደመር መንግስት እይታ የግብርና እመርታ!” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ቀጣይነት ያለው ስልጠናዎችን ለዘርፉ አመራሮችና ሰራተኞች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በዛሬው ዕለትም የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ…

ቦንጋ፣ ሚያዚያ 24/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) መንግስት የግብርና ምርት ጥራት፣ የአመራረት ቅልጥፍና እና ተወዳዳሪነት እንዲሁም የግብርናና አግሮ ኢንዱስትሪ ተመጋጋቢነትን በማሳደግ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን እውን ለማድረግ እና የግብርና ምርቶች ገበያ ተኮር ምርቶችን ወደ ማምረት እንዲሸጋገሩ አዋጅ እና ደንቦች ተዘጋጅተው እየተሰሩባቸው ነው፡፡ ግብርና…

የአርብቶአደር ምግብና ስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ ፕሮጀክት የድርቅ መቋቋሚያና ዘላቂ የአርብቶአደር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም/Drought Resilience and Sustainable Livelihoods Program (DRSLP) ቀጣይ ክፍል ሲሆን ከ2014 ዓ.ም ነሐሴ ወር ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም ታህሳስ ወር ድረስ በኦሮሚያ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ምዕራብ…

Addis Ababa, April 29, 2026 (MoA) — The Soil Nutrient Roadmap (SNR) Technical Team concluded a three-day workshop at the Ministry of Agriculture, marking a pivotal step in Ethiopia’s transition toward evidence-based agricultural decision-making. Ethiopia is entering a transformative phase…

A delegation headed by Mozambique’s Minister of Agriculture, Environment, and Fisheries, Roberto Mito Albino, visited ongoing agricultural development initiatives in the Bishoftu area of the Oromia Regional State on April 28, 2026. During the visit, Minister Roberto Mito Albino praised…

በግብርና ሚኒስቴር የሆርቲካልቸር ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ከብሔራዊ የአቮካዶ ልማት ፕሮግራም ጋር በመቀናጀት ፕሮግራሙ ከሚተገበርባቸው ከ10 ክልሎች ለተውጣጡ 26 ወንድ እና 8 ሴቶች በድምሩ ለ34 የፕሮግራሙ አስተባባሪዎችና ከፍተኛ የፍራፍሬ ልማት ባለሙያዎች በመልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል ለተከታታይ 4 ቀናት በአቮካዶ እሴት…

የግብርና ምርታማነት፣ ፈጠራና ዘመናዊነት የግብርና ትራንስፎርሜሽንን እውን ያደርጋሉ፡፡ የግብርናውን ምርታማነት ለማሳደግና ለማዘመንም የተሻሻሉ ቴክኖሎጅዎችን መጠቀም፣ ውጤታማ የግብርና አሰራር ዘዴዎችን መተግበር፣ የኤክስቴንሽን ስርዓትን ማጠናከር፣ ሜካናይዜሽን፣ የግብዓት እና የፋይናንስ አቅርቦትን ማሻሻል በዋናነት የሚነሱ ናቸው፡፡ የግብርና ምርምር ማዕከላት ለግብርና ምርታማነትና መዘመን ቁልፍ ሚና…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ከሞዛምቢክ የግብርና፣ አካባቢና ዓሣ ሀብት ሚኒስትር ሮቤርቶ ሚቶ አልቢኖ ጋር ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት በማጠናከር በግብርናው ዘርፍ ላይ ልምድ በመለዋወጥ በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ውይይታቸውም…

ያቤሎ፣ ሚዚያ 18/2018 ዓ.ም (ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ እሴት ማሻሻያ ፕሮጀክት የአርብቶአደሩን ሕይወት ለማሻሻል እየሰራ ይገኛል። ፕሮጀክቱ በ3 ክልሎች ከፍተኛ የእንስሳት አቅርቦት ባላቸው አካባቢዎች 18 የእንስሳት ማቆያ ማዕከላትን ለመገንባት ግብ ጥሎ እየሰራ ሲሆን 7ቱ ተጠናቀው…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) በበጀት ዓመቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከግብርናው ዘርፍ ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘት እንደተቻለ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ተናገሩ። የ2018 በጀት ዓመት የግብርናው ዘርፍ የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም በተገመገመበት ወቅት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በግብርናው ዘርፍ…

Climate change is increasingly affecting agriculture, making sustainable natural resource management critical for long‑term productivity and resilience. In response, Ethiopia has strengthened community‑led watershed development initiatives to conserve soil and water resources and restore degraded landscapes. These efforts have delivered…

የእንስሳትና አሳ ሀብት ሴክተር ልማት ፕሮጀክት በዋና ዋና የግብርና እሴት ሰንሰለቶች ምርታማነት እና የገበያ ተወዳዳሪነትን በማሳደግ ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ ከዓለም ባንክ በተገኘ 176 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ብድር የሚደገፍ ሲሆን በስድስት አመት ጊዜ እና ለ2 ዓመታት ተጨማሪ ማራዘሚያ እ.ኤ.አ ከ2018-2026…

Ethiopia and the Czech Republic have engaged in high-level bilateral discussions focusing on strengthening cooperation in the agriculture sector, Thursday, 23 April 2026. H.E. Sofia Kassa (PhD), State Minister of Agriculture of Ethiopia, briefed the Czech delegation on Ethiopia’s agricultural…
Addisu Arega Kitessa
Minister of Agriculture, Federal Democratic Republic of Ethiopia
Addisu Arega Kitessa was born in 1982 in Dorani, Ilubabor, Ethiopia. He serves as the Minister of Agriculture of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, a position he has held since August 2025.
He brings extensive experience in public service, with a strong background in governance, rural development, and strategic leadership. He holds a Bachelor of Arts degree in Political Science and International Relations from Addis Ababa University and a Master of Science degree in Transformational Leadership and Change from the University of Greenwich.
Prior to his ministerial appointment, he served as Vice President of the Oromia Regional State, where he coordinated key development portfolios including rural development, social development, and urban development. He has also held senior leadership roles in party and government institutions, including Head of the Oromo People’s Democratic Party, and played a significant role in the transition of the EPRDF coalition into the Prosperity Party. His experience further spans communication, public relations, and international engagement.
As Minister of Agriculture, Addisu Arega Kitessa is leading Ethiopia’s efforts to advance agricultural transformation, with priorities focused on mechanization, irrigation development, and market oriented agriculture. His work is directed toward enhancing productivity, strengthening food and nutrition security, building climate resilience, and improving the livelihoods of farmers and pastoralists.
He promotes a results driven and partnership based approach to development, positioning agriculture as a central pillar of Ethiopia’s economic growth and long term prosperity.
You don’t need anything complicated—this is a very common UI pattern (a “popup” or “modal”). Here are the simplest ways to do it in WordPress, from easiest to more customizable:
✅ Option 1: Use a Plugin (Easiest – No Coding)
Install a popup plugin like:
Popup Maker
Elementor (if you already use it)
Steps (Popup Maker):
Go to Plugins → Add New
Search for Popup Maker
Install & Activate
Go to Popup Maker → Add Popup
Add your paragraph text inside the popup editor
Scroll down → Triggers → Add Trigger → Click Open
Copy the popup trigger shortcode (e.g. popmake-123)
Add this button anywher