ተስፋ ሰጭ የትብብር ስራ ለእንስሳት በሽታ ምርመራና ምርምር

ኢትዮጵያ ሰፊና አይነተ ብዙ የእንስሳት ሃብት እንዲሁም ምቹ ስነ-ምህዳር ያላት አገር ስትሆን ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት ሰፊ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች፡፡ አገሪቱ ካላት አይነተ ብዙ እንስሳት መካከል በተለይም በአርብቶና ከፊል አርብቶ አደሩ አካባቢ የግመል ሃብት ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህን ትልቅ ሃብት በተገቢው…

ኢትዮጵያ ሰፊና አይነተ ብዙ የእንስሳት ሃብት እንዲሁም ምቹ ስነ-ምህዳር ያላት አገር ስትሆን ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት ሰፊ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች፡፡ አገሪቱ ካላት አይነተ ብዙ እንስሳት መካከል በተለይም በአርብቶና ከፊል አርብቶ አደሩ አካባቢ የግመል ሃብት ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህን ትልቅ ሃብት በተገቢው…

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነውን የምርጥ ዘር አቅርቦት ችግር በዘላቂነት እንደሚፈታ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ።…

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ ከ740 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመርቋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቀጠና ግብርናን ለማዘመን ታስቦ በቦንጋ የተገነባው የተቀናጀ…

(አዳማ፣ ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት፣ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር ያሉ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች እንዲሁም የክልሎች ህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን የበጀት ዓመቱ የስድስት ወር ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የሚኒስትሩ ፅ/ቤት ኃላፊ ግርማ በቀለ…

ለ2017/18 ምርት ዘመን ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል- ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) (አዲስ አበባ፣ ጥር 30 ቀን 20 17 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የአርሶ አደሩን የአፈር ማዳበሪያ ፈላጎት ለማሟላት ከመቼውም ጊዜ በተሻለ መንግስት ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ይገኛል፡፡…

(አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) “የህብረት ስራ ማህበራት ሚና ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ፣ የኢትዮጵያ…

ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲዩት እና ከጌትስ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዲጂታል ግብርና ፍኖተ ካርታ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የግሉ ዘርፍ እና የልማት አጋር ድርጅት ተወካዮች በተገኙበት ይፋ ተደርጓል፡፡ (አዲስ አበባ፣ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና…

(Addis Ababa, 04 Feb 2025, Ministry of Agriculture) Ethiopia hosts the 26th Conference of the World Organization for Animal Health (WOAH) Regional Commission for Africa with the theme: “Animal health for food and nutritional security and public health in Africa.”…

(ሐዋሳ፣ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)ከቅርብ ዓመታት ወዲህ “ምግቤን ከጓሮዬ” በሚል መርህ የከተማ ግብርና ልማት ስራ መጀመሩ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም በከተማ የሚኖር አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍሎች ማለት በሚቻል ደረጃ ይብዛም ይነስም ባለው የክፍት ቦታ ላይ የተለያዩ የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ…

(አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ኢንቨስትመንትና ምርት ግብይት መሪ ስራ አስፈፃሚ ደረጀ አበበ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰፋፊ እርሻ የተሰማሩ 6 ሺህ ባለሃብቶች መኖራቸውን ጠቅሰው እ.ኤ.አ እስከ 2030 ድረስ 4.2 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለግብርና ኢንቨስትመንት ለማስተላለፍ…

ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በተለያዩ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት ስር ለሰደደ የምግብ ዋስትና ችግር የተጋለጡ ቤተሰቦችን ለመደገፍ በኢትዮጲያ መንግስት እና በአጋር የልማት ድርጂቶች በ1997 ዓ.ም የተጀመረ ፕሮግራም ነው፡፡ በዚህ ፕሮግራም የታቀፉ የህብረተሰብ ክፍሎች በገጠር የሚኖሩና ስር ለሰደደ የምግብ ዋስትና ችግር…

የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በ1997 ዓ.ም ሲጀመር በዋናነት ዓላማ አድርጎ የተነሳው የምግብ ክፍተት በመሙላት የቤተሰብ ጥሪት እና የወል ጥሪት መገንባት ነው፡፡ ትኩረት አድርጎ የሚሰራባቸውም አካባቢዎች ለድርቅ ተጋላጭ የሆኑ፣ በተከታታይነት የዝናብ እጥረት ያለባቸው እና የምርት መቀነስ የሚታይባቸው አካባቢዎች ላይ ሲሆን ፕሮግራሙ የሚያካትታቸው…

(አዲስ አበባ፣ ታኀሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርናውን ዘርፍ በማዘመን ሂደት ውስጥ ከሚከወኑ ተግባራት መካከል የዘርፉን የአሰራር ስርዓት አካታችና አሳታፊ በማድረግ የዘርፉን ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያግዙ አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎችን ማዘጋጀትና ተግባራዊነታቸውን መከታተል እንዲሁም በቀደሙት አመታት ስራ ላይ ውለው የነበሩትን…

የግብርና ኢንቨስትመንት ለብሔራዊ ኢኮኖሚ እድገት፣ ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለምግብ አቅርቦት፣ ለድህነት ቅነሳ፣ ለጥሬ ዕቃ አቅርቦት እና ለቴክኖሎጂ ሽግግር ያለው ሚና የሚናቅ አይደለም፡፡ መንግስት እንደ ሀገር 2.2 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በግብርና ላይ ለተሰማሩ 6000 ባለሀብቶች እንዳስተላለፈ መረጃው ያመለክታል፡፡ በ10 ዓመቱ መሪ…

/ሶዶ፣ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/የደን መጨፍጨፍ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በግብርናው ምርትና ምርታማነት እድገት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ አሳድሮ ቆይቷል፡፡ ይህንን ችግር ለመፍታት መንግስት ባለፉት አመታት በተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራ የተራቆቱ አካባቢችን በተፈጥሯዊ መልሶ ማልማት(Natural Regeneration) እና ችግኞችን በመትከል…

(አዲስ አበባ፣ ኅዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የሌማት ትሩፋት ለግብርና ኢንቨስትመንትና ለሀገራዊ የስርዓተ ምግብ መሻሻል ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑ ተገልጿል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በደብረ ብርሃን ከተማ በሌማት ትሩፋት የተሰማራ የውጭ ባለሃብት የሥራ እንቅስቃሴን ተመልክተዋል። ምክትል ጠቅላይ…

የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ (ቢሾፍቱ፣ ህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣት በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነው፡፡ ተቋሙ የእንስሳት በሽታ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና አካባቢያዊ ጉዳት ከማስከተሉ በፊት መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችል…

(አዲስ አበባ፣ ኅዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች “የህልም ጉልበት ለዕመርታዊ ዕድገት!” በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) መድረኩን ሲከፍቱ ከለውጡ በኋላ በግብርናው ዘርፍ በአምስት…

(አዲስ አበባ፣ ሰኔ 08 ቀን 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ በ850 ሚሊዮን ብር የተገዙ አምስት ዘመናዊ የርጭት አውሮፕላኖች /ኤር ትራክተርስ/ በይፋ ስራ አስጀምረዋል። በይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብሩ ላይ ከፍተኛ የፌዴራል እና የክልል የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የናሽናል…

/አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር/ አምስተኛው የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም የ2016 በጀት ዓመት ሁለተኛው ዙር የመንግስት እና ለጋሽ ድርጅቶች የጋራ የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የፌደራል እና የክልል አመራሮች እንዲሁም የለጋሽ ድርጅቶች ተወካዮች በተገኙበት እየተካሄደ ነው፡፡…

በአፈር አሲዳማነት የተጠቁ መሬቶችን በማከም ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰራ ነው። -የግብርና ሚኒስቴር ሚንስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) (አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2016 ዓ.ም፤ ግብርና ሚኒስቴር) በአፈር አሲዳማነት የተጠቁ መሬቶችን በማከም ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ የዝናብ ስርጭት ይኖራል- ኢንስቲትዩቱ (አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ የዝናብ መጠንና ስርጭት እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በዚሁ መሰረት በሚቀጥሉት አሥር…

የአፈር ማዳበሪያ ግዥ ላይ የተሰራው ሥራ በሥርጭት ላይ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (አዲስ አበባ፤ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም፤ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስቴር የአፈር ማዳበሪያ ግዥ እንዲፈፀም በሠራው ልክ ሥርጭቱ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር…

የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ ***** (አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባው አዲሱን የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አጽድቋል፡፡ የግብርና ጉዳዮች ቋሚ…
Addisu Arega Kitessa
Minister of Agriculture, Federal Democratic Republic of Ethiopia
Addisu Arega Kitessa was born in 1982 in Dorani, Ilubabor, Ethiopia. He serves as the Minister of Agriculture of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, a position he has held since August 2025.
He brings extensive experience in public service, with a strong background in governance, rural development, and strategic leadership. He holds a Bachelor of Arts degree in Political Science and International Relations from Addis Ababa University and a Master of Science degree in Transformational Leadership and Change from the University of Greenwich.
Prior to his ministerial appointment, he served as Vice President of the Oromia Regional State, where he coordinated key development portfolios including rural development, social development, and urban development. He has also held senior leadership roles in party and government institutions, including Head of the Oromo People’s Democratic Party, and played a significant role in the transition of the EPRDF coalition into the Prosperity Party. His experience further spans communication, public relations, and international engagement.
As Minister of Agriculture, Addisu Arega Kitessa is leading Ethiopia’s efforts to advance agricultural transformation, with priorities focused on mechanization, irrigation development, and market oriented agriculture. His work is directed toward enhancing productivity, strengthening food and nutrition security, building climate resilience, and improving the livelihoods of farmers and pastoralists.
He promotes a results driven and partnership based approach to development, positioning agriculture as a central pillar of Ethiopia’s economic growth and long term prosperity.
You don’t need anything complicated—this is a very common UI pattern (a “popup” or “modal”). Here are the simplest ways to do it in WordPress, from easiest to more customizable:
✅ Option 1: Use a Plugin (Easiest – No Coding)
Install a popup plugin like:
Popup Maker
Elementor (if you already use it)
Steps (Popup Maker):
Go to Plugins → Add New
Search for Popup Maker
Install & Activate
Go to Popup Maker → Add Popup
Add your paragraph text inside the popup editor
Scroll down → Triggers → Add Trigger → Click Open
Copy the popup trigger shortcode (e.g. popmake-123)
Add this button anywher