በኩታ-ገጠም አሰራር የቅባት ሰብሎችን ምርታማነት ማሳደግ!

የቅባት ሰብሎች በውጭ ምንዛሬ ግኝት ያላቸው አስተዋፅዖ የሚናቅ አይደለም፡፡ ግብርና ሚኒስቴር ኩታ-ገጠም (ክላስተር) የቅባት ሰብል አሰራርን በማስፋፋት ምርታማነትን እና የኤክስፖርት ምርትን ለማሳደግ ትኩረት አድርጓል፡፡ በዚህ መነሻነት በ2019 የምርት ዘመን በቅባት ሰብሎች (ሱፍ፣ ሰሊጥ እና አኩሪ አተር) 2.34 ሚሊዮን ሄክታር መሬት…














